ዲኤኢ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን በሲ/ዋዮ ወረዳ ሲያደብር ቀበሌ ልዩ ቦታው አለዮ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block 1
id | X | Y |
1 | 504044 | 1082194 |
2 | 504070 | 1082076 |
3 | 504316 | 1082256 |
4 | 504515 | 1082435 |
5 | 504542 | 1082446 |
6 | 504647 | 1082311 |
Block 2
id | X | Y |
1 | 503081 | 1082091 |
2 | 503091 | 1082133 |
3 | 503150 | 1082055 |
4 | 503401 | 1081879 |
5 | 504025 | 1082191 |
6 | 504063 | 1082078 |
አዋሳኝ ቦታዎች
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
የግለሰብ ይዞታ | የግለሰብ ይዞታ | መንገድ | የግለሰብ ይዞታ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ