ማስታወቂያ

0
31

ሙሉጌታ፣ አብርሃም እና ጓደኞቻቸው የጥቁር ድንጋይ ውጤቶች ማምረቻ የህብ/ ሽርክና ማህበር በአዊ ዞን በባንጃ ወረዳ ፣ ቀበሌ ዚቅ ጉመርታ ልዩ ቦታው ዋርኬ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block 1፡-

id X Y
1 261882 1212156
2 261893 1212043
3 261928 1211971
4 261969 1211893
5 261940 1211876
6 261916 1211908
7 261867 1211924
8 261815 1211918
9 261728 1211835
10 261675 1211964

 

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የገንባሃ ቀበሌ ትክል ድንጋይ ዚቅ ጎመርታ ቤተክርስቲያን እና አስረስ አድማስ መሃሪ ዮሃንስ ጠጠር መፍጫ ወርቁ አበበ እና ጌታሁን አለም

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here