ማስታወቂያ

0
9

ሀይለማርያም አስፋው ቸኮለ በዋግኸምራ ዞን በጋዝጊብላ ወረዳ ቀበሌ 019 ቤላ ቀበሌ ልዩ ጎጥ አዲስ መንደር ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

Corner EASTING NORTHING
1 501523 1378267
2 501314 1377968
3 501405 1377559
4 501825 1377896

 

Block:-2

Corner EASTING NORTHING
1 500917 1378583
2 501029 1378469
3 500879 1378469
4 500795 1378556

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
የእርሻ ቦታ ተራራ ቦታ የግራናይት ማዕድን የእርሻ ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here