ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
58

ለሻሁራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ማለትም ሎት 1 የደንብ ልብስ፣ ሎት 2 አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ ሎት 3 አላቂ የጽዳት አቃዎች እና ሎት 4 የኤሌትሮኒክስ እቃዎች በገልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች  መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. በዘርፍ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ እና (ቲን) ያላቸው፡፡
  3. የገዥ መጠኑ ከመቶ ሽህ ብር በላይ ከሆነ የተጫማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር በወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ ክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ የሰነድ መግዣ ዋጋ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ ብቻ ነው፡፡
  5. ማንኛውም ተጫራች ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒውን በሁለት በታሸገ ኢንቨሎፕ ፖስታ በጥንቃቄ ተሞልቶ በሻሁራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ከህዳር 01/2018 ዓ.ም እስከ ህዳር 15/2018 ዓ.ም ለ15 ቀን ተከታታይ በጋዜጣ ወጥቶ ቀይቶ በህዳር 15/2018 ዓ.ም በ11፡00 ጨረታ ሳጥኑ ይታሸገና በህዳር 16/2018 ዓ.ም ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በተገኙበት በሻሁራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል 3፡00 ላይ ይከፈታል፡፡
  6. የጨረታ አሸናፊው ዕቃውን በራሱ ትራንስፖርት ማምጣትና  በጥራት ኮሚቴ አስገምገሞ ንብረት ክፍል ገቢ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
  7. ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡
  8. በዚህ ጨረታ ማስታወቂያ ያልተካተቱ ህጎችና ደንቦች በግዥ መመሪያው ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡

ማሳሰቢያ፡- አሸናፊ የሚለየው በድምር ነው፡፡

የሻሁራ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here