ማስታወቂያ

0
62

ሜታ ፎር ትሬዲንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን ፣በደብረብርሃን ከተማ፣ ጫጫ ክፍለ ከተማ፣ጨፍናን ቀበሌ፣ ልዩ ቦታው በጎሩ ሰገዳ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

No Easting Northing No Easting Northing
1 552750 1058319 12 552501 1058620
2 552714 1058322 13 552530 1058591
3 552687 1058329 14 552545 1058570
4 552650 1058322 15 552560 1058537
5 552630 1058324 16 552582 1058509
6 552696 1058374 17 552818 1058491
7 552559 1058399 18 552782 1058428
8 552502 1058426 19 552792 10583382
9 552470 1058463 20 552792 1058323
10 552493 105811 21 552747 1058319
11 552493 1058611      

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
መንገድ መንገድ ወና የወል ባሕርዛፍ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here