በሰሜን ወሎ ዞን የአንጎት ወረዳ ፍርድ ቤት ለ2018 በጀት አመት ለፍ/ቤቱ አገልግሎት የሚሰጡ ሎት1∙አላቂ የፅፈት መሳሪያዎች፣ሎት2∙ቋሚ እቃዎች፣ ሎት3∙ የህትመት ስራዎች፣ ሎት4∙ የጽዳት እቃዎች፣ ሎት5∙ ማሽነሪዎች (የኤሌክትሮኒክስ) እቃዎች፣ ሎት6 ሀ∙ የተዘጋጁ የደንብ ልብሶች፣ ሎት 6ለ∙ የደንብ ልብስ ብትን ጨርቆች እንዲሁም የመስተንግዶ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳደር ትችላላችሁ፡፡
- ህጋዊ የንግድ ፈቃድ እና የምስክር ወረቀት ያላችሁ፣ የዘመኑን ግብር የከፈላችሁና ቲን ያላችሁ፡፡
- የምትሞሉት ዋጋ ከ200,000 (ከሁለት መቶ ሽህ ) ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ፡፡
- የጨረታ ሰነዱ አርጅናል እና ፎቶ ኮፒውን ለየብቻው በማንኛዉም ፖስታ በማሸግ ማስገባት ይኖርባቸኋል፡፡
- የሞላችሁት እቃ ድምር አንድ በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ቅድሚያ ማስያዝ አለባቸው፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- ተጫራቾች ለክልሉ የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/ 2003 ተገዥ መሆን አለባቸው፡፡
- የጨረታውን ሰነድ ከታህሳስ 27/2018 እስከ ጥር 12/2018 ዓ/ም ከጧቱ 3፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት (በሌሉበት) በአንጎት /ወ/ፍ/ቤት ጥር 12/2018 ዓ/ም በ 3፡00 ታሽጎ በ3፡15 የከፈታል ፡፡ የጨረታ መክፈቻው የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በ3፡15 የሚከፈት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች ያሸነፉቸውን እቃዎች አ/ወ/ፍ/ ቤት አሁን ተገኝ ከተማ ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይገባቸዋል፡፡
- ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በፍ/ቤቱ ሥ/ቁ 09 19 89 54 10/09 21 97 57 90 /09 48 85 84 27 በመደወል መረጃውን ማግኘት ይችላሉ፡፡
የአንጎት ወረዳ ፍ/ቤት

