ማስታወቂያ

0
43

ለሚ ናሽናል ስሚንቶ በሰሜን ሸዋ ዞን ሲያደብርና ዋይ ወረዳ አባያ ቀበሌ ልዩ ቦታው ጋራኮሽም (ገረንገሬ) ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

WGS-1984 UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

Block:-1

id X Y
1 523686.12 1076745.05
2 523668.01 1076502.19
3 523678.79 106426.96
4 523754.98 1076185.3
5 523896.98 1076207.37
6 523893.6 1076394.14
7 523885.07 1076739.71

 

አዋሳኝ ቦታዎች

በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ነጋሽ ወርዶፋ እነ ሮማን ድባቤ ክንፌ ቄስ ደመና እና ግርማ አሰፋ አጥናፉ ግርማ አበራ እና ቀበሌ ማዕከል

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here