ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
44

የሐራጅ ቁጥር ዳበ/ባዳዲ/0019/26

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሚከተለዉን የተበዳሪ ወይም አስያዥ ንብረት ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም አበዳሪው ቅርጫፍ ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ የንብረቱ አይነት የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚካሄድበት
ቀን ሰዓት
ከተማ ቀበሌ ካርታ ቁጥር የቦታው ስፋት
1 አቶ ወርቁ አዲስ ተሰማ

 

አዲስ አለም ሃሙሲት 01 ሀከ 03/04938 240 ካ.ሜ የመኖሪያ ቤት 1,419,352 የካቲት 19/2018ዓ.ም 4፡00-6፡00  

 

ማሳሰቢያ

  1. ተጫራቾች የጨረታዉን መነሻ ዋጋ 25 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ስም በተዘጋጀ የባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) በጨረታዉ ዕለት ይዘዉ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታዉ ዳሽን ባንክ አ.ማ ባሕር ዳር ዲስትሪክት የመኪና ማቆሚያ ቦታዉ ላይ ይካሄዳል፡፡
  3. ለመንግስት የሚከፈል ግብር፣ ታክስ፣ ዉዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝዉዉር ጋር የሚገናኙ ወጪዎችን ገዥዉ ይከፍላል፡፡
  4. የጨረታዉ አሸናፊ ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ዉስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይክፈል ግን ጨረታዉ ተሰርዞ ያስያዘዉ የሲፒኦ ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታዉ ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት (ሲፒኦ) ወዲያዉኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  5. በጨረታዉ ላይ አስያዥና ተበዳሪዉ ወይም ህጋዉ ወኪሎቻቸዉ መገኘት ይችላሉ፡፡ ባይገኙም ጨረታዉ በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  6. ከፍተኛ ዋጋ የሰጠ ተጫራች የጨረታዉ አሸናፊ ነዉ የሚባለዉ አሸናፊነቱን የሚገልጽ ደብዳቤ በፅሁፍ ሲደርሰዉ ብቻ ነዉ፡፡
  7. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  8. ጨረታዉ ተጀምሮ በተቀመጠዉ ሰዓት ዉስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
  10. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 17 44 ደዉሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ዳሸን ባንክ አ.ማ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here