የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
61

በአፈፃፀም ከሳሽ ጎጎት እቁብ ማህበር እና በአፈፃፀም ተከሳሽ እነ አብርሀም ታደሰ ሶስት እራሳቸው መካከል ስለአለው የገንዘብ አፈፃፀም ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈፃፀም ተከሳሾች የተወሰነባቸውን እዳ ለመክፈል ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ምክንያት በአቶ የሽዋስ ይሁን ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን በቲሊሊ ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ፣ በምዕራብ የእግር መንገድ፣ በሰሜን ንጉስ አስርስ እንዲሁም በደቡብ ባይህ አየነው መካከል አዋስኖ የሚገኘውን 240 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ ቤት የካርታ ቁጥር 7121/2016 የሆነውን ቤት በመነሻ ዋጋ 928,570.65 (ዘጠኝ መቶ ሃያ ስምንት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ብር ከስልሳ አምስት ሳንቲም) በማድረግ ፍ/ቤቱ በጨረታ ለመሸጥ ስለፈለገ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከየካቲት 16/2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት 16/2018 ዓ.ም ለ30 ቀናት ቆይቶ መጋቢት 17/2018 ዓ.ም ከረፋዱ 3፡00 እስከ 6፡00 በጨረታ እንድሸጥ ፍ/ቤቱ አዝዟል፡፡

ማሳሰቢያ፡- የጨረታ አሸናፊው የአሸነፈበት ¼ ኛውን በእለቱ በሞዴል 85 የማስያዝ ግዴታ አለባችሁ፡፡

የጓጉሳ ሽኩዳድ ወረዳ ፍርድ ቤት

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here