ይልቃል ተመስገን እና ቤተሰቦቹ በምሥራቅ ጎጃም ዞን ጎዛምን ወረዳ ጭምት ቀበሌ ልዩ ቦታው አፀዳ ተብሎ በሚጠራው ቦታ አሸዋ ማዕድን ምርት ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጠው መስሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጅኦግራፊክ ኮርዲኔቶቹ:-
Adindan UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Block 1፡-
| id | X | Y |
| 1 | 0349220 | 1125275 |
| 2 | 0349300 | 1125256 |
| 3 | 0349280 | 1125163 |
| 4 | 0349200 | 1125161 |
| 5 | 0349196 | 1125209 |
አዋሳኝ ቦታዎች
| በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
| የመኪና መንገድ | ገደል | የግጦሽ የበረሃ መሬት | ገደላማ ቦታ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ያገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት (7) ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37 /21 42 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

