በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
18

የዋድላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በመደበኛ በጀት ሎት1. የመንገድ ማሽነሪ ኪራይ፣ ሎት2. በሰቆጣ ቃል ኪዳን ስምምነት ፕሮጀክት የውሃ ዕቃ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  1. ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተሰጣቸው ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
  3. የሚሞሉት ዋጋ መጠኑ ብር 200‚000 (ሁለት መቶ ሽህ) እና በላይ ከሆነ ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙም በዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት ግ/ን/አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር በግልጽ የሚከፈት ሲሆን ተጫራቾች በጨረታ ሂደቱ በተላለፈው ውሳኔ ተገዥ ይሆናሉ፡፡
  5. ጨረታው ለ15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ16ኛው ቀን ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ 9፡00 ላይ ይከፈታል፡፡ የሚከፈትበት ቀን የበአል ቀን ከሆነ ስዓቱ እንደተጠበቀ ሆኖ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡
  6. ማንኛውም ተጫራች በሚሞላው ዋጋ ላይ ስርዝ ድልዝ ወይም አሻሚ የሆነ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ እና ያልተሟላ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
  7. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ ስምና ፊርማቸውን የድርጅቱን ማህተም በማድረግ የገዙትን ሙሉ ሰነድ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200 ብር በመግዛት ለጨረታ ማስከበሪያ ሁለት በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባችኋል፡፡ እንዲሁም አሸናፊነታቸው ከተረጋገጠ በኋላ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ አስይዘው ውል መውሰድ ይኖርባቸዋል፡
  9. መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ሲሆን ጨረታው በመሰረዙ ተጫራቾች በጨረታው ላወጡት ወጭ መ/ቤቱ ሃላፊነቱን አይወስድም፡፡
  10. ተጫራቾች ስለጨረታው ማብራሪያ ካስፈለጋቸው በስልክ ቁጥር 09 20 01 39 41 ወይም 09 80 51 37 26 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የዋድላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here