ተኩስ አቁም እንዲደረግ ተጠየቀ

0
188

ሀሉም ወገኖች ሰብአዊ የተኩስ ማቆም
አድርገው ወደ ውይይት እንዲያመሩ
ኢሰመኮ ጠየቀ
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል
ክልሎች በጥቅምት እና በኅዳር ወራት
2016 ዓ.ም በርካታ ሰዎች መገደላቸውን
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን
(ኢሰመኮ) አስታውቋል። ኮሚሽኑ ሰሞኑን
ባወጣው መግለጫ በአማራ፣ በኦሮሚያ
እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት
ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች
በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች
በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ነው
ያስታወቀው።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here