የአርበኞቹ መስዋዕትነት

0
152

በአርበኝነት ይፋለሙትና መቀመጫያ
መቆሚያ ያሳጡት የጦር አዝማቾች ራስ
ደስታ ዳምጠው እና ደጃዝማች በየነ መርዕድ
በጀግንነት የፋሺስት ኢጣልያ ሠራዊትን
በዝዋይ አካባቢ ሲፋለሙ ህይወታቸውን
የገበሩት በዚህ በያዝነው ሳምንት የካቲት 16
ቀን 1929 ዓ.ም ነበር።
በግራዚያኒ የሚመራው የፋሽስቱ ጦር
ከእነዚህ ጀግኖች የጦር መሪዎች አርበኞች
ጋር ሲፋለም የማታ ማታ ድል ቀናው።
ሁለቱም ኢትዮጵያውያን አዝማቾች
ሕይወታቸውን የሰውት በዚህ ዕለት ነበር።
ኢጣሊያውያኑ ራስ ደስታን ከያዟቸው በኋላ
በጥይት ደበደቧቸው፡፡ እነርሱ ሞተው
ህይወት ለእኛ የሰጡንን ጀግኖቻችን እንዲህ
ሞተውም ሲዘከሩ ይኖራሉ።

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here