ዞብል ኦይል ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ ደምቢያ ወረዳ ናርቻቻ/ጅብጀባ/ ቀበሌ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቋል፡፡
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
No | EASTING | NORTHING |
1 | 293401.990 | 1368.433 |
2 | 293404.765 | 1368.414 |
3 | 293431.543 | 1368.630 |
4 | 294020.525 | 1368.495 |
5 | 293920.813 | 1368.548 |
ብሎክ ቁጥር | በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
ቆንገር ኃበሌ | ፈንታይ ቀበሌና ጣቁሳ ወረዳ | ገምበልዋ ቀበሌ ጭልጋ ወረዳ ወሠን | ናርችቻ ቀበሌ |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡