ግንቦት 8 ቀን 1952 ዓ.ም – የኤርትራ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያጸደቀውን ሕገ-መንግሥቱን በመለወጥ አገሪቱን ከ’ኤርትራ መንግሥት’ ወደ ‘የ ኤርትራ አስተዳደር’ በመለወጥ ወደፊት ሙሉ የኢትዮጵያ አካል ለማድረግ የሚያስችላትን ውሳኔ አጸደቀ።
ምንጭ፡-ባሕሩ ዘውዴ፣ ሞደርን ኢትዮጵያን ሂስትሪ
ግንቦት 8 ቀን 1952 ዓ.ም – የኤርትራ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያጸደቀውን ሕገ-መንግሥቱን በመለወጥ አገሪቱን ከ’ኤርትራ መንግሥት’ ወደ ‘የ ኤርትራ አስተዳደር’ በመለወጥ ወደፊት ሙሉ የኢትዮጵያ አካል ለማድረግ የሚያስችላትን ውሳኔ አጸደቀ።
ምንጭ፡-ባሕሩ ዘውዴ፣ ሞደርን ኢትዮጵያን ሂስትሪ