የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
118

የሐራጅ ቁጥር ዳበ/ባዳዲ/0291/24

ዳሸን ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 1147/2011 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የሚከተሉትን የተበዳሪ /አስያዥ/ ቤት/ቤቶች ባሉበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም አበዳሪው ቅርንጫፍ የአስያዥ ስም ቤቱ የሚገኝበት አድራሻ የንብረቱ አይነት/አገልግሎት/ የጨረታ መነሻ ዋጋ ጨረታው የሚካሄድበት
ከተማ ቀበሌ የካርታ ቁጥር የቦታ ስፋት ቀን ሰዓት
  አቶ መንገሻ

ሹምየ ፈንቴ

ደብረታቦር አቶ መንገሻ ሹምየ ደብረታቦር 01 134/5404/2000 125 ካ.ሜ ድርጅት 4,624,025 ሰኔ 18 ቀን 2016 ዓ/ም 4፡00-6፡00

 

  1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ በዳሸን ባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በጨረታው እለት ይዘው በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  2. ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተገለፀው ቀን እና ሰዓት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ይካሄዳል፡፡
  3. ለመንግሥት የሚከፈል ግብር፣ ታክስ፣ ውዝፍ የሊዝ ክፍያ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስን እና ሌላም ከስም ዝውውር ጋር የሚገናኙ ወጭዎችን ገዥው ይከፍላል፡፡
  4. የጨረታው አሸፊው ደብዳቤ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀናት ውስጥ አጠናቆ መክፈል ይኖርበታል፡፡ ባይከፈል ግን ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም፡፡ በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
  5. በጨረታው ላይ አስያዥና ተበዳሪው ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት ይችላሉ፡፡ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት ይካሄዳል፡፡
  6. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጅ መዝጊያ 10 ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል፡፡
  7. ጨረታው ተጀምሮ በተቀመጠው ሰዓት ውስጥ ካልተጠናቀቀ ሊራዘም ይችላል፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 320 76 50 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ዳሸን ባንክ ባሕር ዳር ዲስትሪክት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here