ለዜድዜድኦ ትራዲንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደጀን ወረዳ በቦረቦር ቀበሌ ልዩ ስሙ ስላሴ ሸጥ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ውስጥ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
Corner | Easting | Northing |
A | 407870 | 1131835 |
B | 408615 | 1131621 |
C | 408487 | 1131910 |
D | 408322 | 1131936 |
በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምሥራቅ |
የወንዝ ሸጥ | የወል | የወል | የወል |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡