ማስታወቂያ

0
123

አቶ ሽባባ አሸፋ በልቃይጽ ጠገዴ ሴቲት ሁመራ ዞን፣ በቃፍትያ ሁመራ ወረዳ፣ በራውያን ቀበሌ ፣ ልዩ ስሙ ሀሰነቶም ተብሎ በሚጠራው ቦታ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

 

N.o

 

Easting

 

Northing

1 239437 1580969
2 239434 1581055
3 239181 1581320
4 239127 1581197

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
ብሎክ 1 የተከዜ ወንዝ የመስኖ ጫፍ የወንዝ ደሴት የውሃ መጠራቀሚ ጋን

 

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here