ማስታወቂያ

0
118

ቁሌች ጠቅላላ ንግድ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በምሥራው ጎጃም  ዞን፣ በደብረ ኤል ወረዳ፣ በዋሌት ቀበሌ ፣ ልዩ ስሙ ደልጎን ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

ብሎክ 1

 

No. Easting Northing
1 306681 1133516
2 306910 1133851
3 306496 1134102
4 306298 1133671

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ቁምላቸው አለኸኝ ባዶ ቦታ ባዶ ቦታ ባዶ ቦታ

ስለዚህ የተጠየቀውን  ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here