ለመጀመሪያ ጊዜ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
128

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ በአዋጅ ቁጥር 626/2001 እና በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ለብድሩ በዋስትናነት ወይም በማያዣነት የተያዘውን የመኖሪያ ቤት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

 

 

የቅርንጫፍ ስም

 

የተበዳሪ ስም

 

የንብረት አስያዥ ስም

 

የንብረቱ ዓይነት

የቤቱ ስፋት  

የሐራጅ መነሻ ዋጋ

 

ሐራጁ የሚካሄድበት ቦታና ቀን

Durebite ቅርንጫፍ  አቶ ናትናኤል አቡሀይ አየሁና ወ/ሮ አበባ ፈንታሁን ወንድሙ አበባ ፈንታሁን ወንድሙ የመኖሪያ ቤትና ቦታ 150 ካ.ሜ 4,823,064.01 ዱርቤቴ ከተማ ቀበሌ 01 በመኖሪያ ቤቱ ነሐሴ 22, 2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 5፡00

 

ማሳሰቢያ፡-

  1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪል የሐራጁን መነሻ ዋጋ ¼ ኛውን በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላል፡፡
  2. አሸናፊው ጨረታውን ካሸነፈበት ቀን ጀምሮ ገንዘቡን በ15 ቀናት ውስጥ አጠቃሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ካልከፈለ ለሐራጅ መነሻ ያስያዘው ገንዘብ ተመላሽ አይደረግለትም፡፡
  3. ሐራጁ የሚካሔድበት ዱርቤቴ ከተማ ቀበሌ 01 በመኖሪያ ቤቱ ነው፡፡
  4. በጨረታው ላይ ተጫራቾችና ባለንብረቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መገኘት አለባቸው፡፡
  5. ተቋሙ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  6. በመንግሥት የሚፈለጉ ግብሮችን፣ የስም ማዛወሪያ እና ሌሎች ወጪዎችን የጨረታው አሸናፊ ይሸፍናል፡፡
  7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር +251-582-263-367 መጠየቅ ይቻላል፡፡

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ.ማ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here