ማስታወቂያ

0
107

እንጆሪ እንዱስትሪያል ኃ/የተ/የግ/ማህበር  በሰሜን ጎጃም ዞን  ባህር ዳር ዙሪያ ወረዳ  ወንዳጣ ቀበሌ ልዩ ቦታ እንቁርጢ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

No Easting Northing
1 325755 1268179
2 325825 1268218
3 325763 1268296
4 325763 1268357
5 325810 1268518
6 325724 1268533
7 325673 1268479
8 325652 1268413
9 325687 1268295
10 325699 1268224

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 የወል መሬት ይላቅ ንጉሴ አስፈሀ ሙጨና ስመኝ ሙጨ የግጦሽ መሬት

 

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here