በደቡብ ጎንደር አስተዳደር ዞን የነፋስ መውጫ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው አዋጅ ቁጥር 721/2004 አንቀፅ 8/1 መሰረት በ2017 በጀት አመት 1ኛ ዙር ጨረታ ለመኖሪያ ብዛት 24 ፣ ለማኒፋከቸረግ ብዛት 01 አጠቃላይ 25 ቦታዎችን በጨረታ ለተጠቃሚዎች ማስተሳሰፍ ይፈለጋል፡፡ በመሆኑም፡-
- መጫረት የሚፈልጉ ማንኛውም ሰው/ግለሰብ ወይም ድርጅት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የቦታውን ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ ሰነድ የማይመለስ00 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል ቢሮ ቁጥር 3 በመምጣት መግዛት ይቻላል፡፡
- የጨረታ ሰነድ ማስገቢያ ጊዜ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የሥራ ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 11፡30 ብቻ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ በቢሮ ቁጥር 3 ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ጨረታው የሚዘጋው በ10 ኛው ቀን በ11፡00 ይሆናል፡፡
- ጨረታ የሚከፈተው ከተዘጋበት ቀን ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን በ3፡00 ሁሉም ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ካልሆነም ተወካዮችም ሆነ ግለሰቦቹ ባይገኙም ጨረታው የሚከፈት ሲሆን ጨረታው የሚከፈትበት ቦታ በተመለከተ በነ/መ/ቀበሌ 03 /ኢ/ል/ከ/አገ/ጽ/ቤት ይሆናል፡፡
- ይህ ማስታወቂያ ተግባራዊ የሚሆነው ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
- ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ በጽ/ቤቱ የማስታወቂያ ሰሌዳ ወይም በስልክ ቁጥር 058 445 01 92 ወይም 058 445 13 60 ደውሉ ማግኘት ይቻላል፡፡
- ሌሎች ተጨማሪ ዝርዝር ሃሳቦችን ህጎችን/ከሚሸጠው ሰነድ ማገኘት ይችላሉ፡፡
- መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የነፋስ መውጫ ከተማ አስ/ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት