ማስታወቂያ

0
127

ስታምብ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በሰሜን ሸዋ ዞን፣ በአንሳሮ ወረዳ ፣ በጊዜዋሽና ዳሎታ ቀበሌ፣ ልዩ ስሙ ሮቃ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የሲልካን ሳንድ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

No Easting Northing
1 488670 1088861
2 488672 1088516
3 488452 1088400
4 488278 1088596
5 488492 1088889

 

 

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 የማህበር ወጣቶችየተደራጅ የግለሰብ ይዞታ ወንዝ የወል መሬት

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here