ማስታወቂያ

0
108

በለሚግራ ማይኒግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በምዕራብ ጎጃም ዞን በቡሬ ዙሪያ ወረዳ በቆጣቦ ቀበሌ ልዩ ቦታ አጋጅኖ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የግራናይት ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adinda UTM Zone 37N

Geographic Coordinates of the license area

 

Block one                                                           Block 2

 

Corner Easting Northing
1 286854 1145247
2 287535 1145452
3 287516 1145587
4 286757 1145413

 

Corner Easting Northing
1 282364 1144224
2 282444 1144149
3 282491 1144092
4 282621 1144102
5 282595 1144151
6 282535 1144169
7 282551 1144232
8 282415 1144264
9 282409 1144311
10 282595 1144295
11 282613 1144355
12 282392 1144532

 

 

ብሎክ ቁጥር በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 ሸጥ አዳማ ማውንት ሸጥ አርሶ አደር
2 አርሶ አደር መንገድ መንገድ አርሶ አደር

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here