የተሰረዘ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

0
84

የደቡብ ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት በበኩር ጋዜጣ 30ኛ ዓመት ቁጥር 2 ታህሳስ /14/2017 ዓ.ም  ገጽ 35  በአፈ/ከሳሽ ህፃን ቤዛዊት ካሳሁን ሞግዚት ህፃን ውበት እና በአፈ/ተከሳሽ አዲሳለም አዘነ ጣ/ገብ ህፃን ረካን ካሳሁን መካከል ስላለው ክስ ክርክር ጉዳይ የሐራጅ ጨረታ ማውጣታችን ይታወቃል፡፡

በመሆኑም የመ/ቁጥር 81355 በቀን 14/04/2017 ዓ.ም በዋለ ችሎት የሐራጅ ጨረታው የተሰረዘ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የደ/ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here