የኦዲት ስራ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
101

የሲኔር ሲቲዝን ኬር በጎ አድራጎት ማህበር  በማእከላዊ ጎንደር  ከተማ ቀበሌ 18 በጌምድር አካዳሚ ግቢ ውስጥ የሚገኝ ሲሆን የ2024 እ.ኤ.አ የበጀት አመት የሂሳብ እንቅስቃሴን ለማስመርመር ስለሚፈልግ ህጋዊ የሆኑ ተጫራቾችን ማወዳደር ይፈልጋል ፤ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

  1. የኦዲት የሙያ ማረጋገጫ ያላቸው።
  2. ከፌዴራል ወይም ከክልል ኦዲት መ/ቤት ለበጀት አመቱ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው።
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው።
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢነት ሰርቲፊኬት ያላቸው።
  5. ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ 7 ቀናት ብቻ ነው።
  6. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ በጎንደር ከተማ በጌምድር አካዳሚ ግቢውስጥ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 09-28-95-56-00- /09-18-14-95-60 መደወል ይችላሉ።
  7. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-6 የተጠቀሱትን መረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር በፖስታ አሽገው ማቅረብ አለባቸው።

የሲኔር ሲቲዝን ኬር በጎ አድራጎት ማህበር

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here