ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
107

በምዕራብ ጎጃም ዞን የዳሞት የገ/ህ/ስ/ማ /ዩኒዬን ኃ.የተ. ማህበር የ2017 ዓ.ም በጀት አገልግሎት የሚሰጡ ሎት1. የመኪና መለዋወጫ ዕቃዎች፣ ሎት2. የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ፣ሎት3. ህትመት ፣ ሎት.4 የተዘጋጁ አልባሳት፣ ሎት5. የዱቄት ፋብሪካ መለዋወጫዎችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳዳር ትችላላችሁ፡፡

  1. በዘርፍ የታደሰ የንግድ የስራ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ የሚያቀርቡ፡፡
  3. የግዥው መጠኑ ከብር 200.000 /ሁለት መቶ ሽህ/ ብር እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ/ ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ከላይከ 1-3 የተዘረዘሩትን የምታሟሉ ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 8 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ስዓት ቅዳሜን ጨምሮ የማይመለስ ብር 00/ሀምሳ /ብር በመክፈል ከዩኒየኑ ዋና መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 1 /ሂሳብ ክፍል/ እስከ 8፡ 00 ድረስ መውሰድ ይቻላል፡፡
  5. የጨረታ ሰነዱን በኦርጅናል የማወዳደሪያ ዋጋ በመሙላት በድርጅቱ ማህተም በተዘጋጀ ፓስታ በማሸግ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ነገር ግን ማንኛውም ተጫራች በሙሉ ዝርዝር ላይ በእያንዳንዱ ዋጋ መሙላት ይኖርበታል፡፡፡-
  6. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ8ኛው ቀን 8፡00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች ባሉበት ይከፈታል፡፡ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን/ ካላንደር/ ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተጠቀሰው ስዓት ይከፈታል፡፡
  7. የንግድ ፍቃዱ ወይም የድርጅቱ ስምና የክብ ማህተሙ ስም ተመሳሳይ መሆን ሲኖርበት እንዲሁም የጨረታውን ቅጽ የሚሞላው ሰው ስም ከላይ ከተጠቀሱት ጋር ተመሳሳይ መሆን አለበት፡፡
  8. ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው አይስተጓጐልም፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከጠቅላላ ዋጋ ሁለት በመቶ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡
  10. አሸናፊው የሚለየው በሎት ጥቅል ድምር ነው፡፡
  11. አሸናፊው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ድምር 10በመቶ በማስያዝ ውል መያዝ አለበት፡፡ይህ ካልሆነ ለጨረታ ማስከበሪያ የተያዘው ገንዘብ ለድርጅቱ ገቢ ይሆናል፡፡
  12. ዩኒዬኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  13. በዚህ ያልተጠቀሱት ሀሳቦች ቢኖሩ በዩኒየኑ ግዥና ሽያጭ መመሪያ መሠረት የሚሰተናገድ ይሆናል፡፡
  14. የማስረከቢያ ቦታ ዳሞት ሁለ/የገ/ህ/ስ/ማ/ ዩኒየንኃ. የተቡሬ ከሚገኘው ጽ/ቤት ድረስ ይሆናል፡፡
  15. ተጫራቾች ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 058 774 06 40/1032 በመደወል ወይም በአካል በመገኘት መስተናገድ ይችላሉ፡፡

የዳሞት የገ////ዩኒዬን ኃ.የተ.የ.ማህበር

 

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here