ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
84

የማእከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የ2017 በጀት አመት የጽህፈት መሳሪያዎች ፣ የጽዳት ፣ የኤሌክትሮኒክስ፣የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች /በኮንትራት/ ቋሚ እቃዎች፣የመኪና ጎማ አና የኤሌክትሮኒክስ ጥገና በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳዳር ትችላላችሁ፡፡

  1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ፡፡
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ /ቲን/ ያላቸው፡፡
  4. ተጫራቾች ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በማእከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 22 በመምጣት የተሟላ የጨረታውን ዝርዝር ማስታወቂያ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ትችላላችሁ፡፡
  5. ለበለጠ መረጃ 058 111 03 97 ወይም 058 111 47 12 እና በፋክስ ቁጥር 058 111 00 54 ፋክስ ማድረግ ይቻላል፡፡

የማእከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ

 

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here