ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
82

የላይ ጋይንት ወረዳ ፍ/ቤት ግዥ ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቡድን ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ 1ኛ. የጽህፈት፣ 2ኛ.የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና 3ኛ. የህትመት ሥራዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት  ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ማናቸውም ድርጅት ተወይም በጨረታው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የዘመኑ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው፡፡
  1. የሚያቀርቡት ብር 200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸዉን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
  3. ተጫራቾች /ቫት/ ተመዝጋቢ ከሆኑ ከጨረታ ሰነዱ ጋር የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  1. የሚገዙ የእቃዎች አይነት እና ዝርዝር መግለጫ (ስፔስፊኬሸን) ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
  2. የጨረታ ሰነድ 50.00 /ሃምሳ ብር/ የማይመለስ ቢሮ ቁጥር 18 መግዛት ይቻላል፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም /ቢድ ቦንድ/ በሚወዳደሩበት ብር የሚመለስ ሁለት በመቶ የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ ወይም ሲፒኦ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ግዥ እና ፋይናንስ ንብርት አስተዳዳር ቡድን መሪ ወይም ቢሮ ቁጥር 18 በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን  በተከታታይ 15 ቀናት ዘወትር በሥራ ስዓት ከ19/05/2017 ዓ.ም 03/06/2017 ዓ.ም ከ11፡30 ድረስ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን በዚህ ቀን 11፡30 በኋላ  የጨረታ ስጥኑ ይታሸጋል፡፡ በ15 /በአስራ አምስት / ቀን ውስጥ ካላንደር ካለ በሚቀጥለው ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡
  1. ጨረታው ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው በግዥና ፋይናንስ  ንብረት አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 18 በ04/06/2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ይከፈታል፡፡
  2. መሥሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  3. ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 18 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 445 00 38 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡

የላይ ጋይንት ወረዳ ፍ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here