ተከዜ ጎልድ ማይን ኤንድ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን፣ ወረዳ ሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳዳር ፣ ቀበሌ 01 ልዩ ቦታ ቄራ ተብሎ በሚጠራው ቦታ፤ የደለል ወርቅ ማእድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡
Adinda UTM Zone 37N
Geographic Coordinates of the license area
የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-
NO | X-Easting | Y-Northing |
1 | 240313 | 3161248 |
2 | 240003 | 3160992 |
3 | 240056 | 3160985 |
4 | 240151 | 31611248 |
ብሎክ ቁጥር | በሰሜን | በደቡብ | በምዕራብ | በምስራቅ |
1 |
ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ