በድጋሜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

0
119

በደቡብ ጎንደር አስተዳደር ዞን የተስፋዬ ጌታቸው መታሰቢያ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት በ2017 በጀት ዓመት በመደበኛ እና በውስጥ በጀት ለተስፋዬ ጌታቸው መታሰቢያ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት የሚውል ህትመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-ተጫራቾች ማሟላት የሚፈለግባቸው መስፈርቶች

  1. ህጋዊ /ወቅታዊ/ የታደሰ በዘርፍ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፡፡
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉና /ቲን ካርድ/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  3. አንድ በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ የሚችሉ እና አስር በመቶ የውል ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  4. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ከ200,000.00 /ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውንና ሌሎች መረጃዎችን በፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ 4፡20 ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች ከሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ስማቸውን ፊርማቸውንና ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር አለባቸው፡፡
  8. የጨረታው ጊዜ ከተጠናቀቀ በኃላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ለውጥ /ማሻሻያ/ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  9. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጭ እንደሚሆኑና ለወደፊቱም በመንግስት የግዥ ጨረታ እንዳይሳተፍ የሚደርጉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
  10. ሆስፒታሉ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  11. ጨረታው ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም ይከፍታል፡፡
  12. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ቢሮ ቁጥር 26 መውሰድ ይቻላል፡፡
  13. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
  14. ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 058 667 06 35 ዘወትር በሥራ ሰዓት ደዉለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

የተስፋየ ጌታቸው መ/የመ/ደረጃ ሆስፒታል

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here