ማስታወቂያ

0
85

ትክክል ይመር አበጋዝ በሰሜን ሸዋ ዞን በቡልጋ ከተማ አስተዳደር ወረዳ በቱለፋ ቀበሌ ልዩ ስሙ አልቅት ውሃና ድባብ ተብሎ በሚጠራው ቦታ የጥቁር ድንጋይ ማዕድን ማምረት ሥራ ፈቃድ እንዲሰጣቸው መሥሪያ ቤታችንን ጠይቀዋል፡፡

የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶችም፡-

Adindan UTM Zone 37N

Geographicn Coordinates of the license area

 

No Easting Northing
1 526894 1023527
2 527024 1023604
3 527304 1023667
4 527405 1023877
5 527539 1023823
6 527478 1023667
7 527389 1023544
8 527105 1023378
9 526966 1023441

 

 

ብሎክ ቁ. በሰሜን በደቡብ በምዕራብ በምሥራቅ
1 መገርሳ ካሳ ወንዝ ኤግዱ ለገደባ ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሸዋቀና በቀለ እና ሸዋን ግዛው ሀይሉ

ስለዚህ የተጠየቀውን ፈቃድ ከመስጠታችን በፊት በተጠቀሰው አካባቢ በተለይም ከዚህ በላይ በተመለከቱት የጂኦግራፊክ ኮኦርዲኔቶች በሚከለል ቦታ ላይ ይገባኛል የሚል ካለ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሰባት /07/ ቀናት ውስጥ ተቃውሞውን በጽሑፍ ለመሥሪያ ቤታችን እንዲያቀርብ እናሳስባለን፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 222 12 37/21 42 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here