የስራ ቅጥር ማስታወቂያ

0
151

No/ቁጥር /ደ/ ኢ/ት/ ዋና/ስ/አ /338 1 /2017 ዓ.ም

   ደረጃ ኢንዳስትሪያል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ባ/ዳር በሚገኘው አፍሪካ ብረታብረት ፋብሪካ (Africa Steel Rolling Factory) ሰራተኞችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ተቁ የስራ መደቡ መጠሪያ ብዛት የትምህርት  ደረጃ የስራ ልምድ ደሞዝና

ጥቅማጥቅም

የቅጥር ሁኔታ የስራ ቦታ

 

1. የፋይናንስ ን/ መምሪያ ስራአስኪያጅ

(Manager Finance Division)

 

 

 

1 ከታወቀ ዩንቨርሲቲ  በአካውንቲንግ ወይም በፋይናንስ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ የተመረቀ(ች) – ለመጀመሪያ ዲግሪ 9 ዓመት ለሁለተኛ ዲግሪ 7 ዓመት

– ከጠቅላላው የስራ ልምድ ውስጥ 5ዓመት  በተመሳሳይ የስራ መደብ የሰሩ።

ልዩ ተፈላጊ ችሎታ

– ከፍተኛ የፒችትሪ(Peachtree Accounting) ወይም ሌሎች የሂሳብ አያያዝ ሶፍት ዌር አጠቃቀም ችሎታ ያላቸው።

– ስለማምረቻ ወጪ ሂሳብ አያያዝ(Cost Accounting/ ከፍተኛ እውቀት ያላቸው።

– ስለሀገሪቱ የግብር ፣ታክስ፣ ጉምሩክ እና ተዛማች ህጐች አዋጆችና ደንቦች ጠለቅ ያለ እውቀት ያላቸው።

– ስለባንክና የብድር አጠቃቀም ችሎታ ያላቸው።

– በቂ የሆነ የኮምፒዩተር አጠቃቀም ችሎታ ያላቸው።

 

በድርጅቱ ስኬል መሰረት

 

ቋሚ ባ/ዳር

ማሳሰቢያ

  • ተመዝጋቢዎች ኦርጃናል የትምህርት ማስረጃችሁን ፤የስራ ልምዳችሁንና አሉኝ የምትሏቸውን ሌሎች ማስረጃዎች ከማይመለስ  ፎቶ ኮፒ ጋር አያይዛችችሁ ማቅረብ ይጠበቅባችኋል፡፡
  • የምዝገባ ጊዜና ቦታ  ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 7 የስራ ቀናት በድርጅቱ የሰውኃይልና ፋሲሊቲ ንዑስ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 3  በአካል ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ፡፡
  • የፈተና ጊዜ ወደፊት በውስጥ ማስታወቂያ ይገለፃል
  • ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ወቅት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ አለባቸው፡፡
  • አድራሻ ጣና ክፍለ ከተማ ቀበሌ 16 የመከላከያ ከአዲሱ ሆስፒታል 150 ሜ.ር በስተምስራቅ ገባ ብሎ ወይም በላይነህ ክንዴ የኤሌክትሪክ ፖል ማምረቻ ፋብሪካ አጠገብ ይገኛል፡፡
  • ለመለጠ መረጃ በስ. ቁ 0911- 56 98 98 ወይም 09 23 04 34 24 መደወል ይቻላል

አፍሪካ ብረታብረት ፋብሪካ

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here