የእኛ ገፅ

ድምፀ መረዋው

በዜግነት እንግሊዛዊ በትውልድ ሕንዳዊ አባቱ እና ከኢትዮጵያዊት እናቱ በአዲስ አበባ ከተማ ራስ መኰንን ድልድይ አካባቢ በ1938 ዓ.ም ተወለደ:: በፒያሳ ራስ መኮንን ድልድይ፣ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው...

“በጋዜጠኝነት ሙያ የቡድን ሥራ በጣም ወሳኙ ጉዳይ ነው”

“በጋዜጠኝነት ሙያ የቡድን ሥራ በጣም ወሳኙ ጉዳይ ነው፤ የአንድ ጋዜጠኛ ስህተት የተቋሙ ስህተት ተደርጐ ስለሚወሰድ ሙያው በጋራ መቆምን የግድ ይላል” በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን /አሚኮ/...

መዓዛ – የጋዜጠኝነት ተምሳሌት

“የሚሠራውን የሚወድ፣ የሚወደውን ለመሥራት ሁልጊዜም አዳዲስ መላዎችን ይፈልጋል” ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ:: “በአንድ ጊዜ ብዙ ሰዎች ጋር ስለምንደርስ ብዙ ሰዎችን እናሳስታለን፤ በአዋቂዎች ትዝብት ውስጥም እንገባለን” ጋዜጠኛ መዓዛ...

“መምህር አለመሆኔ ይቆጨኛል”

የተወለደው በ1964 ዓ.ም በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር መተከል አውራጃ ማንዱራ ወረዳ ገነተ ማርያም ከተማ ነው:: “ለእናቴ አራተኛ ልጅ ነኝ፤ ለአባቴ ግን ስንተኛ ልጅ እንደሆንኩ...

“የእኔም ድምጽ በሬዲዮ ቢሰማ እል ነበር”

ጀማሪው ጋዜጠኛ በሬዲዮ ሞገድ ለመጀመሪያ ጊዜ ድምጹ ሊሰማ ነው:: ስለሆነም ለአሳዳጊ እናቱ ደውሎ እንድታደምጠው ይነግራታል:: በሬዲዮ ሞገድ መረጃውን አቅርቦ ጨረሰ፤ በድምጹ እና በአቀረበው መረጃ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img