ልዩ ልዩ

ዋሸራ፡- የቅኔ አምባ

ይማርልኝ  ብዬ ዋሸራ ሰድጄ፣ ቀለም ገባው አሉ እሳት ሆነ ልጄ:: ይህን ቅኔ የተቀኘችው ልጇን ለቅኔ ትምህርት ዋሸራ ልካ በደረሰ ድንገተኛ የእሳት አደጋ ከጎጆው ጋር በቃጠሎ የሞተባት...

30 ዓመታት – በትጋት

ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ የታለመለትን ዓላማ እና ግብ ለማሳካት ለሦስት አስርት ዓመታት ያለመታከት ተግቷል:: ለዚህ ትጋቱ የመንግሥታዊ እና ህዝባዊ እውቅና ሽልማቶችን በተቀኛጀበት በዚሁ ዓመት እነሆ...

ልጆች እና ንባብ

ልጆች እንዴት ሰነበታችሁ? ክረምቱ እንዴት ነው? ልጆች በዚህ ጽሑፍ ለወላጆች እና ለእናንተ ለልጆች ንባብ ያለውን ፋይዳ እና እንዴት የማንበብ ልምድን ማዳበር እንደሚቻል እንነግራችኋለን:: ልጆች በህይወታቸው...

የጋዜጣ አሻራ

አሜሪካዊው ደራሲ ሪቻርድ ክሉገር  “መጥፎ ጋዜጣ እንኳ ቢሆን አንድ ጋዜጣ በሞተ ቁጥር፤ ሀገር ወደ አምባገነንነት ትንሽ ትቀርባለች” በሚለው አባባሉ ይታወቃል። የጋዜጣ መኖር  ለሀገር ዴሞክራሲ ስርዓት...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img