ማህበራዊ

ጤናማ አመጋገብ ለሕጻናት

ከኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር የማሕበራዊ ትስስር ገጽ ያገኘነው መረጃ እንደሚያመላክተው በኢትዮጵያ 39 በመቶ ያህል ሕፃናት የመቀንጨር ወይም  የተመጣጠነ ምግብ እጥረት አለባቸው፤ አማራ ክልልም ችግሩ አሳሳቢ...

የእሷ ቀን

በ2017 ዓ.ም በሀገሪቱ ለ49ኛ፣ በአማራ ክልል ደግሞ ለ30ኛ ጊዜ "ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል!" በሚል መሪ ሐሳብ ዓለም አቀፉ የሴቶች...

ወረርሽኙን ለመከላከል …

“ቫይብሪዮ ኮሌሬ (Vibrio Cholerae) በተሰኘ የባክቴሪያ ዝርያ ይከሰታል፤ አጣዳፊ ትውከትን  እና ተቅማጥ  በማስከተል  ሰውነትን ለድርቀት በመዳረግ በአጭር ጊዜ የሚገድል አደገኛ በሽታ ነው - ኮሌራ፡፡...

“እንዳቅሜ አዋጣለሁ! እንደ ህመሜ እታከማለሁ!”

ጤና መድኅን አስቀድሞ በሚደረግ አነስተኛ መዋጮ አባሉ ወይም ቤተሰቦቹ የጤና መታወክ ሲያጋጥማቸው የህክምና ወጫቸውን  የሚሸፈንበት መንገድ እንደሆነ በሀገሪቱ የጤና ፖሊሲ ላይ ተመላክቷል:: አገልግሎቱ በአማራ...

ብርሐን ዘ-ኢትዮጵያ

“እኔ ሴት ነኝ፤ ጦርነት አልወድም! ግን እንዲህ መሳዩን ውል ከመቀበል ጦርነትን እመርጣለሁ!” ይህ ንግግር ባርነትን አጥብቀው የሚጠየፉት የእቴጌ ጣይቱ  ነው፡፡ እቴጌ ጣይቱ የጥቁር ሕዝቦች...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img