ምጣኔ ሀብት

ሰላምን አጥብቆ የሚሻዉ…

ግብርና መር የኢኮኖሚ ፖሊሲን የምትከተለው ኢትዮጵያ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እያጋጠማት ያለው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ፣ ድርቅ፣ የግብርና ግብዓት አቅርቦት እጥረት በወቅቱ ካለመቅረብ ጋር ተያይዘው በምርታማነት...

ለሰው ልጅ እስትንፋስ …

በኢትዮጵያ በ15ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከሀገሪቷ የመሬት ቆዳ ስፋት ውስጥ 60 በመቶው የሚሆነው በደን የተሸፈነ እንደነበር ድርሳናት ያስነብባሉ። በተለይም በዓፄ ዳዊት፣ በንጉሥ ዘርዐ ያዕቆብ...

በእጅ የያዙት ወርቅ…

ኢትዮጵያ ለኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ፣ ለመስኖ ልማት፣ ለዓሳ ሀብት ልማት፣ ለእርሻ ሥራ እና ለሌሎች ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል ሰፊ የውኃ ሀብት አላት። ይህ ፀጋዋም የአፍሪካ...

ግብዓት እና የአርሶ አደሩ ዝግጅት

“በበጋ ወራት ማሳችንን አለስልሰን፣ በፈጣሪ ዘንድ የዝናቡን፣ በመንግሥት በኩል ደግሞ የእርሻ ግብዓትን መምጣት ስንጠባበቅ ቆይተን ይሄው ዝናቡም ማካፋት፣ ግብዓትም መምጣት ጀመረ” ብለውናል ለበኩር ሐሳባቸውን...

የአፈር አሲዳማነት አደጋ ደቅኗል

የአፈር አሲዳማነት በተለያዩ የኢትዮጵያ  አካባቢዎች የአፈርን ለምነት በእጅጉ እየጎዳዉ ይገኛል:: በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ከሚታረሰው ከ15 ሚሊዮን ሄክታር በላይ የእርሻ መሬት ውስጥ 43 በመቶው በአሲዳማነት መጠቃቱን...
spot_img

በብዛት የተነበቡ