ምጣኔ ሀብት

ከጊዜ ጋር እሽቅድምድም

በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከሚመረተው ሰብል   ውስጥ በአማካኝ እስከ 30 በመቶ  በዋናነት የሚባክነው  በድህረ- ምርት ወቅት ሙያዊ ምክረ ሐሳቦችን ባልተከተሉ የአሠራሮች ጉድለት መሆኑን በተባበሩት መንግሥታት የምግብ...

አፈርን የሚያክመዉ

አርሶ አደር ምንባለ ታየ ነዋሪነታቸው በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ወይንማ አምባየ ቀበሌ ነው። አርሶ አደሩ እንደ ሀገር እያጋጠመ ያለውን  የሰው ሠራሽ ማዳበሪያ...

የበጋዉ ሲሳይ

የአማራ ክልል ከፍተኛ የከርሰ ምድር እና የገፀ ምድር ውኃ ባለቤት ነው:: ዓባይን ጨምሮ እንደ ተከዜ፣ ሽንፋ፣ አይማ፣ አንገረብ፣ ፈጣም፣ ተምጫ፣ ሽና፣ ብር ወንዝ... ያሉ...

ዕቅዱ እንዲሳካ…

ወቅቱ፦ “ገበሬው መጣ ሳስሎ ማጭድ! “ስንዴ እና ጤፉን በወቅቱ ሊያጭድ!” የሚለው የኢትዮጵያዊያን አርሶ አደሮች ብሂል በተግባር የሚታይበት ወቅት አሁን ነው። አርሶ አደሩ ማሳውን  አርሶ፣ አለስልሶ፣  ዘርቶ፣...

የዓሣ ሃብታችን ሲቃኝ

በሀገራችን 200 ያህል የዓሳ ዝርያዎች ይገኛሉ:: አማራ ክልል ደግሞ የአብዛኛዎቹ የዓሳ ዝርያዎች መገኛ ነው፤ ከአማራ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ቢሮ ያገኘነው መረጃ...
spot_img

በብዛት የተነበቡ