ታሪክ

አድዋ ለምን አልተደገመም?

ሁለተኛው የጣሊያን ወረራ አምስት ዋና ዋና ግቦች ነበሩት:: ኢጣሊያ በአድዋ ጦርነት የደረሰባትን ሽንፈት እና ታሪካዊ ጠባሳ በአዲስ ድል በማደስ የሮማን ታላቅነት መመለስ፣ ሰፊና ለም...

እንግሊዝን የተጋፈጠዉ ንጉሥ

“ዐፄ ቴዎድሮስ በጣና ሐይቅ ላይ የሚንሳፈፉ ጀልባዎችን ለማሠራት የነበራቸው ምኞት ብርቱ ስለነበር የሌሎችን ትብብር ለማግኘት ሲሉ ራሳቸው ወርደው መርከብ መሥራት ጀመሩ። ሰፋ ያለ ወለልና...

ጥበብ አድናቂዉ ዐፄ ዳዊት

አድባር ሰገድ (ተራራ የሚሰግድላት)   በሚለው ስመ መንግሥታቸው ይታወቃሉ:: የዐፄ አድያም ሰገድ እያሱ ልጅ ናቸው፡- ዐፄ ዳዊት ሦስተኛ፤ ከ1708 እስከ 1713 ድረስ ኢትዮጵያን  አስተዳድረዋል:: በአቡነ  ማርቆስ ...

አቢቹ -የ16 ዓመቱ አርበኛ

ሁለተኛውን የጣሊያን ወረራ ለመመከት አምባላጌ ላይ በተደረገው ውጊያ ሁለት ወንድሞቹን አጥቷል፤ እነዚህ ወንድሞቹ የወረጃርሶ ፊታውራሪዎች እና የጦር መሪዎች ነበሩ:: በወቅቱ የ16 ዓመት ታዳጊ ወጣት...

አይረሴው መስዋዕትነት!

-     ጀኔራል ተሾመ ተሰማ እና ኮሎኔል በላይ አስጨናቂ  በግንባር ቀደምነት ይጠቀሳሉ። የወደብ አልባነታችን ጉዳይ ሲነሳ ቁጭት ከሚያድርባቸው ኢትዮጵያዊያን መካከል የዚህ ፅሑፍ አዘጋጁ አንዱ ነኝ። ምክንያቱም...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img