እንግዳችን

“ግዕዝ የኢትዮጵያ ሁለመናዋ የሚገለፅበት ቋንቋዋ ነው”

ፕሮፌሰር ባዬ ይማም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልሳን እና የቋንቋ ተመራማሪ እና አስተማሪ ናቸው:: ኘሮፌሰር ባዬ  ሥነ ልሳን እና ቋንቋን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ45...

“የጤና ባለሙያ ሆኜ አገልግሎቱ ለሁሉም በጥራት እንዲሰጥ ወሰንኩ”

ግንቦት 4 1938 ዓ.ም በቀድሞው አጠራር ሰኮሮ ከተማ ጅማ አውራጃ፣ ከፋ ክፍለ ሀገር ተወለዱ:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዐፄ ኃይለ ሥላሤ የመጀመሪያ ደረጃ የሴቶች ትምህር...

“ግብፅ ግድቡን የሚመታ ራፋል የተባለ የጦር አውሮፕላን  ገዝታ ነበር”

የተወለዱት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ የጁ ወረዳ በምትገኝ አነስተኛ መንደር ውስጥ ነው። የልጅነት ጊዚያቸውን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ አሳልፈዋል። የሆነ አጋጣሚ ግን ወደ ሳውዲ እንዲጓዙ...

“ውይይት እና ሽምግልና ወሳኝ ነው”

የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በመምህርነት ሙያ ሰልጥነው በደንቢያ ቆላድባ በመምህርነት አገልግለዋል፤ የጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛም ነበሩ። በኋላ ደግሞ አስተዳዳሪ ሆኑ፤ ቆይተው ሕዝብን ወክለዉ...

“የመሃል ሜዳ ሆስፒታል 30 በመቶ እንኳ ግብዓቶች አልነበሩትም”

በሰሜኑ ጦርነት ከፍተኛ ውድመት የደረሰባቸውን የአጣዬ እና የወልድያ ሆስፒታሎችን ከሌሎች አጋሮቻቸው ጋር ሆነው ድጋፍ አድርገዋል:: በኮቪድ 19 ወቅትም ለሀገራቸው ድጋፋቸው አልተለየም፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተራድኦ...

“የሀገር ፍቅር ስሜት በዜጎች ስነ ልቦና ውስጥ የግድ መኖር አለበት”

በኦጋዴን በረሀዎች፣ በካራ ማራ ተራራዎች ከተራ ወታደርነት አንስቶ እስከ ከፍተኛ የጦር አመራርነት ለሀገራቸው ታግለዋል። ከስመጥሩው ጀግና አብዲሳ አጋ ጎን ቆመው ታላላቅ ጀብዱዎችን የፈጸሙት ጄኔራል...

“ሁሉም ሙዚቃዎች በዘመናቸዉ ጥሩ ናቸው”

ሙዚቃን አጥብቆ ይወዳል፤ ትውልድ እና እድገቱ  ባሕር ዳር ከተማ  ነው:: ማንኛውም ሰው ለሚወደው ሙያ እስትንፋሱ እስኪወጣ መታገል እና መስዋዕት መክፈል አለበት ብሎ ያስባል፤ ሙዚቃ...

“የፊልም ዘርፉ እንዲያድግ ሃያሲዎች ያስፈልጋሉ!”

የወንዶች ጉዳይ የተሰኘውን ተወዳጅ የአማርኛ ፊልም አዘጋጅቷል:: ከአዘጋጅነቱ በፊት በአብርሃም ፀጋዬ በተዘጋጀው “ነጻ ትውልድ” የተሰኘ ፊልም ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ተውኗል:: ከዚያ ወደ አዘጋጅነቱ በማዘንበል...