እንግዳችን

“የጠበቃ ሥራ በትክክል ከሠራህበት የጽድቅም ሥራ ነው”

በባህርዳር ከተማ የቀድሞው ቀበሌ አምስት ከድብ አምበሳ ጀርባ በሚገኘው ሰፈር ነበር ተወልደው ያደጉት። ጠበቃና አማካሪ አደራው አዲሱ ይባላሉ። በሕግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና በአመራርነት ሁለተኛ...

“ጣና በቅርቡ በዓለም አቀፍ ቅርስነት ይመዘገባል”

ዶክተር አየለ አናውጤ የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ሲሆኑ የባህልና ቅርስ ዘርፍን ይመራሉ። ዶክተር አየለ አናውጤ ተወልደው ያደጉት በባህር ዳር...

“በዚህ እድሜዬ የምሠራው ለልጆቼ ምሳሌ ለመሆን ነው”

አባ ቸኮል ቢሆነኝ በባህር ዳር ዙሪያ በሚገኘው ደብረ ማርያም አካባቢ የሚኖሩ እድሜያቸውን ሙሉ በሥራና በአገልግሎት ያሳለፉ ታታሪ አባት ናቸው። በታህሳስ 3 ቀን 1936 ዓ.ም....

“ችግሮቻችንን በራሳችን እንፍታ::” አቶ አበረ ምህረቴ (የክብር ዶክተር)

ሰላም ለበኩር የእንግዳችን አምድ አንባቢያን በዛሬው እትማችን የጤና ልማት እና ፀረ ወባ ዳይሬክተር ከሆኑት አቶ አበረ ምህረቴ ጋር ቆይታ እናደርጋለን፡፡ በሰሩት ታላላቅ ስራ የክብር ዶክተር...

በእርሳቸው ዘመን ያልተሳካውን በተተኪዎች ለማሳካት የሚታትሩት

ኢንስትራክተር አድማሱ ፈንታ (እያያ ቦክስ) ይባላሉ። በቦክስ ስፖርት ተጫዋችነት፣ በአሰልጣኝነት እንዲሁም እስከ ኢንስትራክተርነት የደረሱ የሀገር ባለውለታ ናቸው። በትልልቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ ትልቅ አሻራ ያላቸው የሀገር...

በቅኝ ግዛት ያላጣነውን የባሕር በር ዛሬ እንዴት?

በቅኝ ግዛት ያላጣነውን የባሕር በር ዛሬ እንዴት? ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ፒ ኤች ዲ ዲግሪያቸው ሕግ ላይ ያተኮረ የትምህርት ዝግጅት አላቸው። ሦስተኛ ዲግሪያቸው ደግሞ ዓለማም አቀፍ...

‘‘የቀይ ባሕር ጥያቄ ከወደብ በላይ ነው”

ተወልደው ያደጉት በቀድሞ አጠራሩ ጐንደር ክፍለ ሀገር (በጌምድር)፣ ሊቦ አውራጃ፣ በለሳ ወረዳ፣ ጐሀላ በምትባል መንደር ውስጥ ነው:: ትምህርታቸውን የጀመሩትም በዚያው በጐሀላ  ሲሆን በወቅቱ ኢሕዴን...

“ለህዳሴው ግድብ የተሰጠው ትኩረት ለጣና ሐይቅም ሊሰጥ ይገባል”

ትውልድ እና እድገታቸው ጎንደር ደንቢያ ወረዳ ቆላ ድባ ከተማ ነው:: እስከ 12ኛ ክፍል በቆላ ድባ ት/ቤት ተምረዋል:: ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪያቸው ደግሞ በአዲስ አበባ...