እንግዳችን

በእርሳቸው ዘመን ያልተሳካውን በተተኪዎች ለማሳካት የሚታትሩት

ኢንስትራክተር አድማሱ ፈንታ (እያያ ቦክስ) ይባላሉ። በቦክስ ስፖርት ተጫዋችነት፣ በአሰልጣኝነት እንዲሁም እስከ ኢንስትራክተርነት የደረሱ የሀገር ባለውለታ ናቸው። በትልልቅ ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ ትልቅ አሻራ ያላቸው የሀገር...

በቅኝ ግዛት ያላጣነውን የባሕር በር ዛሬ እንዴት?

በቅኝ ግዛት ያላጣነውን የባሕር በር ዛሬ እንዴት? ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ፒ ኤች ዲ ዲግሪያቸው ሕግ ላይ ያተኮረ የትምህርት ዝግጅት አላቸው። ሦስተኛ ዲግሪያቸው ደግሞ ዓለማም አቀፍ...

‘‘የቀይ ባሕር ጥያቄ ከወደብ በላይ ነው”

ተወልደው ያደጉት በቀድሞ አጠራሩ ጐንደር ክፍለ ሀገር (በጌምድር)፣ ሊቦ አውራጃ፣ በለሳ ወረዳ፣ ጐሀላ በምትባል መንደር ውስጥ ነው:: ትምህርታቸውን የጀመሩትም በዚያው በጐሀላ  ሲሆን በወቅቱ ኢሕዴን...

“ለህዳሴው ግድብ የተሰጠው ትኩረት ለጣና ሐይቅም ሊሰጥ ይገባል”

ትውልድ እና እድገታቸው ጎንደር ደንቢያ ወረዳ ቆላ ድባ ከተማ ነው:: እስከ 12ኛ ክፍል በቆላ ድባ ት/ቤት ተምረዋል:: ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪያቸው ደግሞ በአዲስ አበባ...

“ግዕዝ የኢትዮጵያ ሁለመናዋ የሚገለፅበት ቋንቋዋ ነው”

ፕሮፌሰር ባዬ ይማም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ልሳን እና የቋንቋ ተመራማሪ እና አስተማሪ ናቸው:: ኘሮፌሰር ባዬ  ሥነ ልሳን እና ቋንቋን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ45...

“የጤና ባለሙያ ሆኜ አገልግሎቱ ለሁሉም በጥራት እንዲሰጥ ወሰንኩ”

ግንቦት 4 1938 ዓ.ም በቀድሞው አጠራር ሰኮሮ ከተማ ጅማ አውራጃ፣ ከፋ ክፍለ ሀገር ተወለዱ:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በዐፄ ኃይለ ሥላሤ የመጀመሪያ ደረጃ የሴቶች ትምህር...

“ግብፅ ግድቡን የሚመታ ራፋል የተባለ የጦር አውሮፕላን  ገዝታ ነበር”

የተወለዱት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ የጁ ወረዳ በምትገኝ አነስተኛ መንደር ውስጥ ነው። የልጅነት ጊዚያቸውን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ አሳልፈዋል። የሆነ አጋጣሚ ግን ወደ ሳውዲ እንዲጓዙ...

“ውይይት እና ሽምግልና ወሳኝ ነው”

የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በመምህርነት ሙያ ሰልጥነው በደንቢያ ቆላድባ በመምህርነት አገልግለዋል፤ የጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛም ነበሩ። በኋላ ደግሞ አስተዳዳሪ ሆኑ፤ ቆይተው ሕዝብን ወክለዉ...