የሀገር ውስጥ ዜና

ለእርሻ ሜካናይዜሽን ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን መምሪያዉ አስታወቀ

የአፈር ማዳበሪያ  ቀድሞ በመግባቱ  ፈጥነው የሚዘሩ ሰብሎችን በወቅቱ ለመዝራት አርሶ አደሮች ግብዓት እየወሰዱ መሆናቸውን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል። የምዕራብ ጎጃም ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የግብርና መምሪያ...

ዲጂታል መታወቂያ የእርስ በርስ መተማመንን ይፈጥራል

በአማራ ክልል የዲጂታል መታወቂያ አተገባበር ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ውይይት ተካሂዷል። በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሰተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን...

የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሉ እየገባ መሆኑ ተገለጸ

በአማራ ክልል በ2017/18 የምርት ዘመን አምስት ነጥብ ሦስት ሚሊዮን ሄክታር መሬት በማረስ 187 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማግኘት የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ግብርና...

የትምህርት ሽፋን እና ጥራትን የሚያሳድጉ ሥራዎች እየተሠሩ መሆኑ ተጠቆመ

የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ የትምህርት ተሳትፎን በሚያሳድጉ እና ጥራትን በሚያረጋግጡ ሥራዎች ትኩረት አድርጎ እየሠራ መሆኑን አስታወቀ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከምዕራብ ጎጃም፣ ሰሜን...

“ሆስፒታል በመሠራቱ ትልቅ ደስታ ተሰምቶናል”  – የጎንጅ ቆለላ ነዋሪዎች

የጎንጂ ቆለላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከፍተኛ የአማራ ክልል የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ተመርቋል። ባለፉት ስምንት ዓመታት በግንባታ ላይ የነበረው ሆስፒታሉ በቶሎ ተጠናቆ አገልግሎት ባለመስጠቱ የወረዳው...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img