የሀገር ውስጥ ዜና

ሙስናን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሠራርን ማጠናከር ይገባል

የአማራ ክልል ሥነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን፣ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፍትሕ ቢሮ ቅንጅታዊ አሠራርን በማጠናከር ሙስናን ለመታገል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። ተቋማቱ በውይይታቸው...

በሙስና ላይ ትግል እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ

ሙስና እና ብልሹ አሠራሮች የሚያደርሱትን ዘርፈ ብዙ ችግሮች ለማስቀረት መታገል ይገባል ተባለ፤ ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን በየዓመቱ ኅዳር 30 ይከበራል፡፡ በዓሉን አስመልክተው መግለጫ የሰጡት...

“ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት”

“ሀገራዊ መግባባት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ሕዝቦች ቀን በአማራ ክልል ሴቶች ሕፃናትና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ አዘጋጅነት ተከበረ። የቢሮው ኃላፊ...

ኅብረተሰቡ ከአጭበርባሪዎች ራሱን እንዲጠብቅ ማሳሰቢያ ተሰጠ

ከባንክ እንደተደወለ አስመስለው የተለያዩ ስልኮችን በመጠቀም የግለሰቦችን የባንክ የምስጢር ቁጥር በመቀበል በማጭበርበር ከግለሰቦች የሂሳብ ቁጥር ብር ከሚመዘብሩ ወንጀለኞች ኅብረተሰቡ ራሱን እንዲጠብቅ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ...

ሰብል በወቅቱ እንዲሰበሰብ ጥሪ ቀረበ

ሰብልን በወቅቱ በመሰብሰብ ከብክነት መታደግ እንደሚገባ የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ አሳስቧል። የሰሜን ሸዋ ዞን ግብርና መምሪያ ኃላፊ ታደሰ ማሙሻ ለበኩር ጋዜጣ በስልክ እንደገለፁት በዞኑ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img