የሀገር ውስጥ ዜና

ከወጪ ንግድ ምርቶች ከ600 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ክትትል ከሚያደርግባቸው የወጪ ንግድ ምርቶች 617 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱ ተገለጸ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በስምንት ወሩ...

የገንዘብ ሚኒስቴር እና የዓለም ባንክ የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

የገንዘብ ሚኒስቴር እና የዓለም ባንክ የአንድ ነጥብ 72 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ተቋማቱ የተፈራረሙት ገንዘብም ዘላቂ ልማትን እና አጠቃላይ እድገትን ለማምጣት ለታቀዱ ስድስት ፕሮጀክቶች...

የተሻለ ምርት ለማግኘት እየተሠራ ነው

በምርት ዘመኑ ከ2015/16 የምርት ዘመን በ24 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ብልጫ ለማስመዝገብ እየተሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፤ ምርታማነትን ለማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ለባለሙያዎች...

ከ157 ሺህ በላይ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ሆኑ

በአማራ ክልል ከሐምሌ 2015 ዓ.ም ጀምሮ በተፈጠረው የሰላም መደፍረስ ምክንያት ማኅበራዊ እና ምጣኔ ሃብታዊ እንቅስቃሴዎች ተስተጓጉለዋል። በትምህርት ዘርፉ ላይ በፈጠረው ጫና በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች...

የኒዩክሌር ሕክምና እንዲስፋፋ በትኩረት እንደሚሠራ ተገለጸ

የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር እንደገለጸዉ በፓዮኒር ዲያግኖስቲክስ ማዕከል እና ረዳት ሄልዝ ኬር ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበር በተባሉ ሁለት ተቋማት  የኒውክሌር ሜዲሲን ማዕከል ከሰሞኑ ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img