የሀገር ውስጥ ዜና

ሰላምን ለማስፈን ጥሪ ቀረበ

የአማራ ክልል ያለፈውን አንድ ዓመት በግጭት ውስጥ አልፏል:: በዚህም ከ15 ቢሊዮን ብር በላይ የሆነ ጉዳት መድረሱን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ የካቲት 28 ቀን 2016...

ድርሰት ከድርሰትነት ባለፈ ለችግሮች መውጫ መንገድን ጠቋሚ ሊሆኑ ይገባል

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋዜጠኛው አባትሁን ዘገየ “ስደተኛው ብዕር” የተሰኘ የልቦለድ መጽሐፍን በማስመረቅ ለንባብ አብቅቷል:: በመጽሐፉ ምረቃ ወቅት የተገኙት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ የስራ ባልደረቦች መጽሐፉ...

የግብዓት አቅርቦቱ

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በ2016/2017 የምርት ዘመን ከአምስት ነጥብ አንድ ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት በማረስ ከ169 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ለማምረት አቅዶ እየሰራ ይገኛል። ይህን...

ትውልዱን የማዳን ሥራ መሠራት እንዳለበት ተገለፀ

በሀገራችን ባህል ቋንቋ እና ተግባቦት ላይ በመመሥረት ትውልዱን ከመገናኛ ብዙሃን እና ማኅበራዊ ሚድያ ተፅእኖ መታደግ እንደሚገባ ተገለፀ። የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሂዩማኒቲስ ፋኩልቲ 10ኛውን ዓመታዊ ሀገር...

ጥፋተኞች ተቀጡ

የስነ-ምግባር ጥሰት በፈፀሙ  አመራርና ሠራተኞች ላይ እርምጃ መውሰዱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ:: በ2016 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከቀረቡ 95 ጥቆማዎች 36 አመራርና ሠራተኞች ጥፋተኛ...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img