የሀገር ውስጥ ዜና

ተኩስ አቁም እንዲደረግ ተጠየቀ

ሀሉም ወገኖች ሰብአዊ የተኩስ ማቆም አድርገው ወደ ውይይት እንዲያመሩ ኢሰመኮ ጠየቀ በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ክልሎች በጥቅምት እና በኅዳር ወራት 2016 ዓ.ም በርካታ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል።...

“በሙስና ወንጀል የተያዙ 146 ተከሳሾች በሕግ ተጠያቂ ሆነዋል” – የብሔራዊ ፀረ ሙስና ኮሚቴ

የሙስና ወንጀልን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት የሕዝቡ ትብብርና እገዛ ተጠናክሮ እንዲቀጥል የብሔራዊ ጸረ ሙስና ኮሚቴ ጥሪ አቅርቧል። ለተከታታይ ቀናት በተለያዩ መርሐ ግብሮች “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፣ በኅብረት እንታገል’’ በሚል መሪ ሃሳብ...

ድርቁ የሰዎችን ሕይዎት መቅጠፍ መቀጠሉ ተነገረ

በአማራ ክልል፣ ሰሜን ጎንደር ዞን፣ ሦስት ወረዳዎች በተከሰተ ድርቅ የ36 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ። በአማራ ክልል የተካሄደ አንድ ጥናት በሰሜን ጎንደር ዞን ድርቅ ካጠቃቸው ወረዳዎች በ3ቱ ወረዳዎች፣ 36 ሰዎች...

በዚህ እትም

spot_imgspot_img