ጨረታ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 04/2018 የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ሎት 1. ለገንድ ዉሃ የኤፍ. ኤም ማሰራጫ ጣቢያ ግንባታ ከደረጃ 4 እና በላይ የሆኑ የህንጻና ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ብቻ የሚሳተፉበት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የፍኖተ ሠላም ጠቅላላ ሆስፒታል ለ2018 በጀት አመት አገልግሎት የሚውሉ ግዥዎች ማለትም ሎት 1 የተኝቶ ህክምና የበሰሉ ምግቦች ሎት ፣ ሎት 2 የጥበቃ ሥራ አገልግሎት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአብክመ በባሕር ዳር ከተማ ቀበሌ 15 የሚገኜው መርከብ ሁለገብ የገበሬዎች ህብረት ስራ ማህበር ዩኒየን ኃ.የተ.ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ ሎት 1 የምግብ ጤፍ ሽያጭ በግልጽ ጨረታ...

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ተሻገር ደምለው እና በአፈ/ተከሳሽ መንግስቱ ጥላሁን መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ ቀበሌ 05 በሰሜን አዲሱ በለጠ ፣በምሥራቅ እና በደቡብ መንገድ እንዲሁም...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ አንድነት እቁብ ማህበር እና በአፈ/ተከሳሽ 1ኛ. አሰፋ አድማስ ፣2ኛ. ዘውዴ መኮነን መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ ቀበሌ 04 በሰሜን አዲሴ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የፍኖተ ሰላም ከተማ ዉኃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ዕቃዎች ማለትም ሎት 1 -75 ኪሎ ዋት ሠርፈስ  የዉሃ ፓምፖች እና ሎት 2...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በወልዲያ ከተማ አስተዳደር የሚገኘው የመንግስት የልማት ድርጅት የሆነው ገነቴ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ሎት 1  አቀስታ ፣መካነሰላም ፣ላሊበላ ከተማና ፍኖተ ሰላም ለሚሰራቸው የሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታ የሚውል...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ 

የሐራጅ ቁጥር ዳባ/ባዳዲ/ነብማ/012/25 ዳሽን ባንክ በአዋጅ ቁጥር  70 እና 1147011 በተሰጠው ስልጣን መሠረት የሚከተለውን የአስያዥ ቤት ባለበት ሁኔታ በሐራጅ ይሸጣል፡፡ ተ.ቁ የተበዳሪው ሥም አበዳሪው ቅርጫፍ የአስያዥ ሥም ቤቱ የሚገኘበት አድራሻ የንብረቱ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የኪንፋዝ በገላ  ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓ/ም በመደበኛ በጀት ማስፈፀሚያ ሎት 1 የተሸከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች እንዲሁም ሎት 2 የመኪና ጎማ በግልጽ...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ አቶ ስሜነህ መኮነን እና በአፈ/ተከሳሽ አቶ ጌትነት ዳኛው መካከል ስላለው የገንዘብ አፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ በግምጃ ቤት ከተማ ቀበሌ 02 በሰሜን ክፍት ቦታ...