ጨረታ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

አድማስ ሁስ/ገበ/ኀ/ሥራ ማኀበራት ዩኒዬን ለዩኒዬኑ ምርት እና ግብዓት የማጓጓዝ አገልግሎት የሚል 13 ካሶኒ እና 2 ሴኖትራክ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ የቅዲስ ሚካኤል ዕቁብ ማህበርመ እና በአፈ/ተከሳሽ እነ ማረልኝ 4ቱ መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 01 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ መንገድ ፣በምዕራብ ክፍት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የምዕራብ ጎንደር ዞን ማረሚያ ቤት መምሪያ ለ2018 በጀት ዓመት ለህግ ታራሚዎች ከመደበኛ በጀት ለምግብ አገልግሎት የሚውል እህል  እና የባልትና ዉጤቶችን አጫርቶ መግዛት የሚፈልግ ሲሆን...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ እነ አውለው አጥናፍ ጠበቃ ብሩክተስፋ መኳንንት እና በአፈ/ተከሳሽ እነ በቀለ ፈንታሁን 2ቱ ራሳቸው መካከል ባለዉ የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በእንጅባራ ከተማ 04 ቀበሌ በአዋሳኝ...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ሽታሁን መኮነን ጠበቃ በለዉ መንግስቱ እና በአፈ/ተከሳሽ ጌትነት ዳኘው መካከል ባለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ ለአገው ግምጃ ቤት ከተማ 02 ቀበሌ በአዋሳኝ በምሥራቅ ፣በምዕራብ...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ ከሳሽ ፀደይ ባንክ ቻግኒ ቅርንጫፍ እና በአፈ ተከሳሽ 1ኛ ስለሺ ሽፈራው 2ኛ ስለናት የኔአባት መካከል ስላለው የአፈጻጸም ክስ ክርክር ጉዳይ 2ኛ አፈ/ተከሳሽ ንብረት...

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 9 የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የተለያዩ አገልግሎት የሚዉሉ የአገለገሉ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ የፈለገ ሲሆን ማለትም ፡- 1. ያገለገሉ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ፣2. ያገለገሉ የተለያዩ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ጥበቃ ቢሮ የባሕር ዳር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በ2018 በጀት አመት በኮሌጃችን ዉስጥ ያሉ ተሸከርካሪዎችን ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የምዕራብ በለሣ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓ.ም ለምዕራብ በለሣ ወረዳ ት/ጽ/ቤት በአልማ በጀት ለአርባያ ከተማ የአፀደ ህፃናት መማሪያ ብሎክ 1 /አንድ ብሎክ/ ማስገንባት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር አብክመ/ውኢቢ/ግጨ/ዕግ/ቁጥር - 004/2017 በአብክመ የውኃና ኢነርጅ ቢሮ በመንግስት ኢመርጀንሲ የበጀት ድጋፍ ሎት 1.የጠላቂና ሰርፊስ ፓምፕ ዕቃዎች የዕቃ አቅርቦት ግዥ ፣ሎት 2. የቧንቧና መገጣጠሚያ...