ጨረታ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር አብክመ/ወኩምኤ/ብ/ግ/ጨ/03/06/2018 በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ለተቋም መገልገያ የሚሆን ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በሎት አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም አገልግሎቱ የሚከተሉትን...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ፀደይ ባንክ (ኢማ) እንጅባራ ቅርንጫፍ ለአቶ ጌትነት መንግስት እና ወ/ሮ ገነት ባይነሰኝ ለሰጣቸው ብድር በዋስትና የያዘውና በሰንጠረዥ ከዚህ በታች የተጠቀሰው መኖሪያ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ...

ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የምዕራብ ጎጃም ዞንና አካባቢው አማራ ልማት ማህበር ማ/ጽ/ቤት crisis-affected children are protected from violence, explotation, abuse, neglect, and haremtul practices ከተባለ ግብረ- ሰናይ ድርጅት...

ሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ግዛቸው ፈንቴ እና በአፈ/ተከሳሽ ታደሰ ቦጋለ መካከል ስላለው የአፈጻጸም ገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ የአፈ/ተከሳሽ ንብረት የሆነውን የሰሌዳ ቁጥር አ.ማ 01-78837 የቻንሲ ቁጥር MD...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ቲሊሊ ሐርሜላ ሆቴል የሚጣል አፍሪካ የእቁብ ማህበር ዳኞች እነ ደሴ በቀለ እና እሱባለው አዲሱ መካከል ስላለው የአፈፃፀም ገንዘብ ክስ ክርክር ጉይይ በቲሊሊ ከተማ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምሥራቅ ጎጃም ዞን የእናርጅና እናውጋ ወረዳ የደብረ ወርቅ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ግ/ፋ/ን/አስ/ቡድን ለ2018 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል፡- 1.የጽህፈት መሳሪያ፣ 2.የህንጻ መሳሪያዎች፣ 3. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች...

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ዳግማዊ አንተነህ እና አፈ/ተከሳሽ 1ኛ.ወ/ሮ አስናቀች አባተ፣ 2ኛ.ወ/ሮ እመቤት አባተ፣ 3ኛ. ወ/ሮ አቢዮት አባተ፣ 4ኛ.እ/ይ አስካለማሪያም ገሪማ እንዲሁም 5ኛ. ወ/ሮ የብርውሃ አፍወረቅ/አባተ መካከል...

በድጋሜ የወጣ የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

ጣና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም አ/ማ ስማቸው ከዚህ በታች የተጠቀሱት ተበዳሪዎች ያለባቸውን ብድር በወቅቱ ባለመክፈላቸው ምክንያት ተቋሙ አነስተኛ የፋይናነስ ስራ አዋጅ ቁጥር 626/2001 እና አዋጅ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የማንኩሳ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት ያገለገሉ አሁን ላይ አገልግሎት የማይሰጡ ፓምፖችንና ጀነሬተሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መጫረት የምትፈልጉ ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ይህ ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በሰሜን ጎጃም አስተዳደር ዞን የደቡብ ሜጫ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳዉ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት በስሩ ለሚገኝ ጤና ኬላ አገልግሎት የሚዉል የተቀናጀ የጤና ኬላ ግንባታ በግልጽ...