ጨረታ

የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሽ ሻንበል ብርሀኑ ዳኛው እና በአፈ/ተከሳሽ እነ ጌትነት መንግስት 2ቱ ራሳቸው መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ በአዘና ከተማ ቀበሌ 01፤ በምሥራቅ በደቡብ እና በምዕራብ...

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የባህር ዳር ከተማ የመ/ው/ፍ/አገ/ ድርጅት አንድ ተሸከርካሪ ሾፌር እና ነዳጅ አከራይ ሸፍኖ ድርጅቶችን (ግለሰቦችን) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለ1አመት ለዋናው መስሪያ ቤት እና ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 07/2018 የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ሎት1. የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት2. የፈርኒቸር ዕቃዎችን ፣ሎት3. የልጆች ቻናል ስቱዲዩ የኢንቴረር ስራን ደረጃ 8 የማጠናቀቅ (የማስዋብ) ሥራ ፈቃድ ካለቸዉ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ፍ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የተለያዩ የጽህፈት መሣሪያ፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የጽዳት እቃዎች እና ህትመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መ/ቤቱ ባወጣው...

የመሬት ሊዝ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ዙር 1ኛ /2018 ዓ.ም የጨረታዉ ዓይነት /መደበኛ የሻሁራ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ በሚደነግገዉ አዋጅ 721/2004 አንቀፅ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አስተዳደር የሻሁራ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የጽህፈት መሣሪያ እና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡01 በምሥራቅ ጎጃም ዞን የደጀን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ለ2018 በጀት ዓመት የህትመት ሥራዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ብትን ጨርቅ፣ የዉሀ እቃዎች፣ ኮምፒዩተርና ተዛማጅ እቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣...

የኦዲት ስራ ዉስን ጨረታ ማስታወቂያ

ዋን ኸርት ሆልነስ ሴንተር የበጎ አድራጎት ድርጅት በኢፌደሪ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አዋጅ ቁጥር 1113/2011 ተመዝግቦ በምዝገባና ፈቃድ ቁጥር 5776 ህጋዊ ፈቃድ በማግኘት በኦቲዝም...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የሸጋው ሞጣ ጠቅላላ ሆስፒታል አገልግሎት የሚውሉ የማዋለጃ ክፍል ሴራሚክ ማንጠፍ እና ሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ ያሉ ህንፃዎችን የውስጥ እና የውጭ ቀለም ቅብ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ...

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደባይጥላት ግን ወረዳ የቁይ ከተማ መሪ ማዘጋጀ ቤት በ2018 የበጀት አመት በከተማው የውስጥ ለውስጥ መንገድ ለማሰራት የማሽን ክራይ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ለመንገድ...