ቁጥር የሠ/ቅ.ፈ.ው/2511/2018 26/08/2018 ዓ.ም
የፈተና ውጤት ማሳወቅ
በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽ በቁጥር የሠ/ኮ.ቅ.ማ/1809/2018 በቀን 23/07/2018 ዓ/ም በወጣው በኦሮሞኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1 የረዥም ጊዜ ኮንትራት ቅጥር ማስታወቂያ መሰረት አሟልተዉ የተመዘገቡና ፈተና የወሰዱ ተወዳዳሪዎች ውጤት ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ እንደሚከተለው ተገልጿል፡፡
| ተ/ቁ | የተወዳዳሪ ስም | ፆታ | ፆታ
3% |
የተግባር
ፈተና 40% |
የጽሁፍ ፈተና 40% | የቃል ፈተና 20% | ድምር 1ዐዐ% | ምርመራ |
| 1. | በረከተአብ ሲሳይ ኤቢሳ | ወ | – | 36 | 36.5 | 20 | 92.5 | ተመረጠዋል |
| 2. | መንዳር መርጋ ፈርዴሳ | ወ | – | 33 | 35.5 | 20 | 88.5 | ተመረጠዋል |
| 3. | ራሄል ጌታቸው ዘውዴ | ሴ | 3 | 38 | 23 | 18 | 82 | 1ኛ ተጠባባቂ |
| 4. | ጭምዴሳ አባታ መኩርያ | ወ | – | 28 | 33 | 20 | 81 | 2ኛ ተጠባባቂ |
| 5. | ጫላ ተስፋዬ እዶሳ | ወ | – | 32 | 29 | 17 | 78 | 3ኛ ተጠባባቂ |
| 6. | ደቻሶ በዳሳ ነጋሽ | ወ | – | 26 | 30 | 15 | 71 | 4ኛ ተጠባባቂ |
| 7. | እዮብ ሰይፍ አስፋው | ወ | – | 29 | 25 | 16 | 70 | 5ኛ ተጠባባቂ |
| 8. | ተክሉ ዲባባ በቀለ | ወ | – | 24 | 22 | 15 | 61 | 6ኛ ተጠባባቂ |
በኮርፖሬሽኑ የኦሮሞኛ ዝግጅት ውስጥ በኦሮሞኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1 ደረጃ – 8 መ.መ.ቁ
አሚ -732 እና መ.መ.ቁ አሚ -733
ከላይ በሰንጠረዡ ላይ እንደተገለጸው አቶ በረከተአብ ሲሳይ ኤቢሳ እና አቶ መንዳር መርጋ ፈርዴሳ የተሰጠውን ፈተና ማለፊያና ብልጫ ነጥብ በማምጣት ያለፍ ስለሆነ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 3 ተከታታይ የስራ ቀናት በአሚኮ የሰዉ ሀብት ልማትና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 ሪፖርት እንዲያደርጉ እናስታውቃን፡፡
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን
ባህር ዳር

