የተሰረዘ ጨረታ ስለማሳወቅ

0
35

የጣቁሳ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ፣በመኮንታ ቅድመ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታ፣የጨረታ ማስታወቂያው ሚያዚያ 26/2018 ዓ.ም በታተመው ጋዜጣ መውጣቱ ይታወቃል፤ነገር ግን አሰሪው መስሪያ ቤት በበጀት እጥረት እና በጥሬ ገንዘብ እጥረት እንዲሁም ያለውን የጊዜ እጥረት ታሳቢ በማድረግ በቁጥር ጣወት/03/183/18፣ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም ጨረታው እንዲታጠፍ ጠይቀዋል፡፡ስለሆነም ሚያዚያ 26/2018 ዓ.ም የታተመው ጨረታ የተሰረዘ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

የጣቁሳ ወረዳ ገን/ጽ/ቤት

LEAVE A REPLY

Please enter your comment!
Please enter your name here